ጃፓን እና ቻይና ጉርብትናችንን ማጠናከሩ ይበጀናል እያሉ ነው፡፡rnrnዲያዎዩ በተባለችው በሁለቱ ሀገራ ድንበር በምትገኘው ደሴት ለዓመታት ሲወዛገቡ የኖሩት ጃፓን እና ቻይና ጉርብትናቸውን ለመልካም ነገር በማዋል የኢኮኖሚ ትስስራቸውን ለማጠናከር ቃል ገብተዋል፡፡rnrnየቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ የሁለቱ ሀገራት መልካም ግንኙነት አሁን ወደቀደመው በታ ተመልሷል ብለዋል፡፡rnrnሮይተርስ እንደዘገበው ቶኪዮእና ቤጂንግ ስድስት ወሳኝ በሆኑ የኢኮኖሚ ዘርፎች በጋራ ለመስራ ተስማምተዋል፡፡rnrnበቴክኖሎጂ በሀይል ቁጠባ እና አጠቃቀም፣ አንዲሁም በአካባቢ ጥበቃ እና በሌሎችም መስኮች አብረው ለመስራት ነው የተስማሙት፡፡rnrnየጃፓኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ታሮ ኮኖ በበኩላቸው ሁለቱ የዓለማችን የግዙፍ ኢኮኖሚ ባለቤቶች ይህን መሰል ስምምነት ማድረጋቸው ለዓለም ኢኮኖሚ የሚተርፍ ስራ ይሰራሉ ብለዋል፡፡rnrnሁለቱ ሀገራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ቤጂንግ ባዘጋጀችው የጃፓንና የቻይና የወጣቶች ዓመታዊ የወዳጂነት ስነ ስርዓት ላይ ተገናኝተው ነው ስምምነቶቹን ያደረጉት፡፡rnrnመንገሻ ዓለሙrnrn rnrn rnrn
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
ጃፓን እና ቻይና ጉርብትናችንን ማጠናከሩ ይበጀናል እያሉ ነው፡፡
Arts TV · ኤፕሪ 15 2019

More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

