የዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ስርዓተ ቀብርና ሀዘን ቀንን በተመለከተ የተወካዮች ምክርቤት የቀረበለትን ውሳኔ አፀደቀ፡፡rnrnበዉሳኔዉም መሰረት የዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የቀብር ስርዓት በወታደራዊ አጀብ ይከወናል፡፡rnrnየአንድ ቀን ብሄራዊ የሀዘን ቀን ሆኖ በመላዉ አገሪቱ ይታወጃል ተብሏል፡፡rnrnበተጨማሪም የቀብር ስነ ስርዓቱን ሙሉ ወጪ መንግስት እንደሚሸፍን ታዉቋል፡፡rnrn rnrn
← NewsSocial
የዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ስርዓተ ቀብርና ሀዘን ቀንን በተመለከተ የተወካዮች ምክርቤት የቀረበለትን ውሳኔ አፀደቀ፡፡
Arts TV · ሜይ 3 2019






