የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓመቱን የአፍሪካ ሻምፒዮን ሽልማት አሸነፈrnrnአየር መንገዱ በድረ ገጹ እንዳስታወቀዉ የዓመቱን የአፍሪካ ሻምፒዮን ሽልማት አግኝቷልrnrnአየር መንገዱ በሩዋንዳ ኪጋሊ እየተካሄደ ባለው የአፍሪካ ዋና ስራ አስፈፃሚዎች ፎረም ላይ ነው የዓመቱ የአፍሪካ ሻምፒዮን ሽልማት የተበረከተለት።rnrnየአፍሪካ ዋና ስራ አስፈፃሚዎች ፎረም በትናንትናው ዕለት በሩዋንዳ ኪጋሊ የተጀመረ ሲሆን፥ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴም እየተሳተፉ ነዉ፡፡rnrnፎረሙለ7ተኛ ጊዜ እየተካሄደ ሲሆን የአፍሪካ ኩባንያ መሪዎች የሚሳተፉበትና በአፍሪካውያን የእርስ በርስ ግብይት እና ኢንቨስትመንት መጠናከር ላይ ያተኮረ ነዉ፡፡rnrn
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓመቱን የአፍሪካ ሻምፒዮን ሽልማት አሸነፈ
Arts TV · ማርች 26 2019

More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

