<strong>የአዲስ አበባን የታክሲ አገልግሎት ዘመናዊ የሚደርግ ዛይራይድ የተሰኘ የስልክ መተግበሪያ በድጋሚ ስራ መጀመሩን ዛይቴክ አይቲ ሶሊውሽን አክሲዮን ማህበር ይፋ አደረገ፡፡</strong>rnrnየድርጀቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀብታሙ ታደሰ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ በአዲስ አበባ ከፍተኛ የሆነ የሜትር ታክሲ እጥረት መኖሩን ተናግረው፤ አዲሱ የስልክ መተግበሪያ ያለአግባብ የሚጠየቁ ክፍያዎችን ከማስቀረት እና ከደህንነት አንጻር ተመራጭ ነው ብለዋል፡፡rnrnዛይራድ የስልክ መተግበሪያ በተጋጋሚ አዳዲስ ማሻሻያዎች የተደረጉለት ሲሆን በአነስተኛ የኔትወርክ አቅም ጭምር እንዲሰራ ተደርጓል ያሉት የድርጅቱ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስራ አስኪያጅ አቶ በረከት ባይሳ መተግበሪያው ለአጠቃቀም ቀላል መሆኑን ተናግረዋል፡፡rnrnየድርጅቱ የቢዝነስ አማካሪ አቶ ያሬድ ሃይለመሰቀል በበኩላቸው ቴክኖሎጂው በአለም አቀፍ ደረጃ በርካታ ተጠቃሚዎች ያሉት ሲሆን ግዙፍ ኢኮኖሚ ያንቀሳቅሳል ነው ያሉት ፡፡rnrnዛይራይድ በአሁኑ ሰዓት 40 ሺ ደንበኞች ያሉት ሲሆን ከ20ሺ ሆቴሎች እና ከ18 በላይ ተቋማት ጋር በኮርፖሬት ይሰራል መባሉንም ሰምተናል፡፡rnrn
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
የአዲስ አበባን የታክሲ አገልግሎት ዘመናዊ የሚደርግ ዛይራይድ የተሰኘ የስልክ መተግበሪያ በድጋሚ ስራ መጀመሩን ዛይቴክ አይቲ ሶሊውሽን አክሲዮን ማህበር ይፋ አደረገ
Arts TV · ማርች 14 2019
More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

