ኢ/ር ታከለ ኡማ እንደ አዲስ የተቋቋመውን የአዲስ አበባ ከፍተኛ ግብር ከፋዩች ቅርንጫፍ ፅ/ቤትን ጎበኙ፡፡rnrnአዲስ የተቋቋመው የአዲስ አበባ ከፍተኛ ግብር ከፋይ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለ876 ግብር ከፋዮች ብቻ አገልግሎት እንዲሰጥ የተቋቋመ ሲሆን፤ የከተማዋ 60% ግብር የሚሰበሰብበት ቅርንጫፍ ነው፡፡rnrnይህ የከፍተኛ ግብር ከፋይ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ከሌሎች መሠል ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች በተሻለ መልኩ በሰው ሃይል እና በቴክኖሎጂ የተደራጀ ሲሆን ለሌሎች ግብር መሰብሰቢያ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶችም እንደ ልህቀት ማዕከልነት እንደሚያገለግልም ተጠቅሷል፡፡rnrnከግብር ከፋይ ነጋዴዎች ጋር በመሆን ማዕከሉን የጎበኙት ኢ/ር ታከለ ኡማ የከተማ አስተዳደሩ መሠል ማዕከላትን በቀጣይነት በዘመናዊ መልኩ በማደራጀት ለግብር ከፋዩ ምቹ የክፍያ ማዕከላትንም ይገነባል ማለታቸዉን ከከንቲባ ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመለክታል፡፡
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
ኢ/ር ታከለ ኡማ እንደ አዲስ የተቋቋመውን የአዲስ አበባ ከፍተኛ ግብር ከፋዩች ቅርንጫፍ ፅ/ቤትን ጎበኙ፡፡
Arts TV · ኤፕሪ 11 2019

More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

