Arts TVArts TV
← NewsSocial

አየር መንገዱ በጋና የሀገር ውስጥ በረራ ለመጀመር ቅድመ ምክክር  እያደረገ ነዉ፡፡

Arts TV · ሜይ 17 2019

አየር መንገዱ በጋና የሀገር ውስጥ በረራ ለመጀመር ቅድመ ምክክር  እያደረገ ነዉ፡፡rnrnየኢትዮጵያ አየር መንገድ  የኮሙዩኒኬሽን  ዳይሬክተር  አቶ አስራት በጋሻዉ ለአርትስ ቲቪ እንደተናገሩት ፤ የኢትዮጵ አየር መንገድ  በጋና የሀገር ዉስጥ በረራ ለማድረግ እየተደራደረ ነዉ ግን ድርድሩ በጅማሮ ላይ እንዳለ ተናግረዋል፡፡rnrnየኢትዮጵያ አየር መንገድ ከጋና ጋር የሚሰራበት አካሄድና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮችም ገና በድርድር ላይ መሆናቸዉ ታዉቋል፡፡

More in Social