ንብረትነቷ የአቢሲኒያ ፍላይት የሆነች ሲስና 172 የመማሪያ አነስተኛ አውሮፕላን በጅማ አቅራቢያ ተከስክሳ በአብራሪው ላይ ጉዳት ደረሰrnአውሮፕላኗ ዛሬ ጧት 4 ሰዓት ገደማ ላይ ጅማ ዞን አሰንዳቦ በተባለ አካባቢ ልምምድ ላይ እያለች የመከስከስ አደጋ ገጥሟታል፡፡rnrnበአደጋው በአብራሪው ላይ ጉዳት እንደደረሰበት የኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለስልጣን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አንሙት ለማ ለኢቲቪ ገልፀዋል፡፡rnrnየአደጋውን መንስኤ ለማወቅ ተጨማሪ የማጣራት ስራ ለማከናወን የአውሮፕላን አደጋ መርማሪዎች ቡድን ወደ ስፍራው ማቅናታቸውን ባለስልጣኑ ገልጿል፡፡rnrn
← NewsSocial
ንብረትነቷ የአቢሲኒያ ፍላይት የሆነች ሲስና 172 የመማሪያ አነስተኛ አውሮፕላን በጅማ አቅራቢያ ተከስክሳ በአብራሪው ላይ ጉዳት ደረሰ
Arts TV · ሜይ 17 2019





