በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ህይወታቸውን ላጡ የ 40 ቀን መታሰቢያ ተደረገrnrnከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ለመጓዝ ከቦሌ አለም አቀፍ አይሮፕላን ጣቢያ በበረራ ቁጥር ኢቲ 302 እንደተነሳ በስድስት ደቂቃ ውስጥ በወደቀው ቦይንግ 737 ማክስ ኤይት አደጋ ህይወታቸው ላጡ መንገደኞች እና ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞች የ40 ቀን መታሰቢያ ትላንት ተደርጎላቸዋል፡፡rnrnየ40 ቀን መታሰቢያ ስነሰርዓቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን በተከሰከሰበት ስፍራ በደብረዘይትና አቅራቢያ ኤጀሬ ቀበሌ ገበሬ ማህበር ታሰቦ ውሏል፡፡rnrnየቢሾፍቱ ከተማና አካባቢ ነዋሪዎች የ 40 ቀን መታሰቢያዉን ማዘጋጀታቸውን ሰምተናል፡፡rnrnበመታሰቢያዉ በአደጋዉ ህይወታቸዉን ያጡ ቤተሰቦች እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡የ መታሰቢያ የፀሎት ስነስርዓት ተደርጎላቸዎል፡፡rnrnዘገባዉ የአቢ ፍቃዱ ነዉ፡፡rnrn
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ህይወታቸውን ላጡ የ 40 ቀን መታሰቢያ ተደረገ
Arts TV · ኤፕሪ 19 2019

More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

