Arts TVArts TV
← NewsPolitics

ህገ መንግስታዊ የሆነዉ ክልል የመሆን ጥያቂያችን ይመለስ በሚል በወላይታ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነዉ

Arts TV · ሜይ 17 2019

ህገ መንግስታዊ የሆነዉ ክልል የመሆን ጥያቂያችን ይመለስ በሚል በወላይታ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነዉ

ህገ መንግስታዊ የሆነዉ ክልል የመሆን ጥያቂያችን ይመለስ በሚል በወላይታ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነዉrnrnየወላይታ ህዝብ ራሱን በራሱ የማስተዳደር መብት ይሰጠው በሚል በወላይታ ሶዶ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ሲሆን፥ የወላይታ ዞን ራሱን በራሱ በክልል የማስተዳደር መብቱ ይከበር ዘንድ የሚጠይቅ ነው።rnrnየከተማዋ ነዋሪዎችም ዞኑ ክልል ይሆን ዘንድ የተለያዩ መፈክሮችን በማሰማት ጥያቄ እያቀረቡ ነው።rnrn 

More in Politics