Arts TVArts TV
← NewsSport

በኢትዮጵያ ዋንጫ ኢትዮጵያ ቡና በፎርፌ ውጤት ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

Arts TV · ሜይ 14 2019

በኢትዮጵያ ዋንጫ ኢትዮጵያ ቡና በፎርፌ ውጤት ወደ ቀጣዩ ዙር አለፈ

<strong>በ2011 ጥሎ ማለፍ ዋንጫ/ የኢትዮጵያ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ግጥሚያ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ስታዲየም ላይ ኢትዮጵያ ቡና ከስሑል ሽረ ጋር ይጫወቱ ነበር፡፡ እንግዳው ስሑል ሽረ ቡድን ግን ከጨዋታው ቀን ቀደም ብሎ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በላከው ደብዳቤ የእግር ኳስ ክለቡ የጥሎ ማለፍ ጨዋታውን ላለማካሄድ መወሰኑን አሳውቋል።</strong>rnrn<strong>በትናንትናው ዕለት ስብሰባውን ያካሄደው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሊግ ኮሚቴ የዛሬው ጨዋታ እንዳይካሄድ በመወሰን ኢትዮጵያ ቡና ወደ ቀጣዩ ዙር ወይንም ግማሽ ፍፃሜ በፎርፌ ውጠየት እንዲያልፍ ወስኗል ሲል ፌዴሬሽኑ አስታውቋል።</strong>rnrn<strong>ስሑል ሽረዎች ከውድድሩ ራሳቸው ያገለሉበት ምክንያት ባጋጠማቸው የፋይናንስ ችግር መሆኑ ተነግሯል።</strong>

More in Sport